ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ሰንደርላንድ በአርሰናል ጨዋታ ሽንፈት አይገባውም ነበር ” ኢንዞ ማሬስካ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ሰንደርላንድ በአርሰናል ጨዋታ ሽንፈት አይገባውም ነበር ” ኢንዞ ማሬስካ
“ ሰንደርላንድ በአርሰናል ጨዋታ ሽንፈት አይገባውም ነበር ” ኢንዞ ማሬስካ

“ ዶኩ ወደ ሜዳ ሊመለስ ይችላል ”

የማንችስተር ሲቲው አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካ ጄርሚ ዶኩ ከጉዳት ማገገሙን ገልጸዋል።

ይህንንም ተከትሎ “ በሰንደርላንድ ጨዋታ ዝግጁ ሊሆን ይችላል “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።

ስለ ሰንደርላንድ ያነሱት አሰልጣኙ “ ጨዋታቸውን አይቻለሁ ምን ያህል ጠንካራ እንደሆኑ አውቃለሁ "ብለዋል።

አክለውም " እነሱን ለማሸነፍ ትልቅ እንቅስቃሴ ማድረግ እንደሚያስፈልግ ይሰማናል አቋማችን ላይ መሆን አለብን "ሲሉ ገልጸዋል።

“ አርሰናል የነበራቸውን ጨዋታ አይቼዋለሁ “ ያሉትጨማሬስካ “ እውነት ለመናገር ያንን ጨዋታ ሊሸነፉ አይገባም ነበር ” ብለዋል።

የሰንደርላንድ ጨዋታ ማንችስተር ሲቲ በዚህ አመት ያደረገው ፈታኝ ጨዋታ እንደሚሆን ጨምረው ተናግረዋል።

“ ከፔፕ ጋርዲዮላ በኋላ የማንችስተር ሲቲ አሰልጣኝ በመሆኔ ደስተኛ ነኝ ይሄ ለእኔ ክብር ነው ” ኢንዞ ማሬስካ

@Tikvahethsport       @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች