ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ሲቲ የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ሲቲ የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !
ሲቲ የወዳጅነት ጨዋታውን አሸንፏል !

ማንችስተር ሲቲ ከደቡብ ኮርያ ሊግ ኮከቦች ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 3ለ1 ማሸነፍ ችሏል።

ለማንችስተር ሲቲ የማሸነፊያ ግቦችን አይት ኑሪ ፣ ቲጃኒ ሬንደርስ እና ሙባማ አስቆጥረዋል።

ማንችስተር ሲቲ በቀጣይ እሁድ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ጋር የመጨረሻ የወዳጅነት ጨዋታውን ያደርጋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች