“ ስለ ውሳኔው ብዙ ከተናገርኩ ሻንጣዬን ይዤ ልመለስ እችላለሁ “ ኢብራሂሞቪች

“ ስለ ውሳኔው ብዙ ከተናገርኩ ሻንጣዬን ይዤ ልመለስ እችላለሁ “ ኢብራሂሞቪች
በአሜሪካው ፎክስ ቲቪ ተንታኝነት እየሰራ የሚገኘው ዝላታን ኢብራሂሞቪች ስለ ባሎጉን ውሳኔ “ ብዙ አልናገርም ” ሲል ተደምጧል።
“ እላፊ መናገር አልችልም ” ያለው ኢብራሂሞቪች “ ከተናገርኩ ግን ምናልባት ሻንጣዬን ይዤ ልመለስ እችላለሁ ” ሲል ገልጿል።
ውሳኔውን ግን “ መረዳት አልቻልኩም ” ያለ ሲሆን “ በብዙ አቅጣጫ አየሁት ለምን እንደተሻረ ልረዳ አልቻልኩም "ብሏል።
በውድድሩ ጥሩ እግርኳስ ቢታይም ቀጥለው የሚገኙት የዳኝነት ውሳኔዎች መነጋገሪያ ናቸው ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በአሜሪካው ፎክስ ቲቪ ተንታኝነት እየሰራ የሚገኘው ዝላታን ኢብራሂሞቪች ስለ ባሎጉን ውሳኔ “ ብዙ አልናገርም ” ሲል ተደምጧል።
“ እላፊ መናገር አልችልም ” ያለው ኢብራሂሞቪች “ ከተናገርኩ ግን ምናልባት ሻንጣዬን ይዤ ልመለስ እችላለሁ ” ሲል ገልጿል።
ውሳኔውን ግን “ መረዳት አልቻልኩም ” ያለ ሲሆን “ በብዙ አቅጣጫ አየሁት ለምን እንደተሻረ ልረዳ አልቻልኩም "ብሏል።
በውድድሩ ጥሩ እግርኳስ ቢታይም ቀጥለው የሚገኙት የዳኝነት ውሳኔዎች መነጋገሪያ ናቸው ሲል ጨምሮ ተናግሯል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


