ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ስንከላከል ማሻሻል አለብን “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ስንከላከል ማሻሻል አለብን “
“ ስንከላከል ማሻሻል አለብን “

“ በሁለተኛው አጋማሽ ጥሩ አልነበርንም “

አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ከደረሰባቸው ሽንፈት በኃላ ቡድኑ በመከላከል ረገድ መሻሻል እንደሚገባው ተናግረዋል።

“ ጨዋታዎችን ማሸነፍ ከፈለግን በመከላከሉ ረገድ መሻሻል ይኖርብናል “ ያሉት አሰልጣኙ በሁለተኛው አጋማሽ ቡድናቸው ትክክል እንዳልነበረ ገልፀዋል።

ሰማያዊዎቹ በአምስት የሊጉ ጨዋታ 1️⃣2️⃣ ጎሎች ሲቆጠሩባቸው በሊጉ ቀዳሚው ክለብ ያደርጋቸዋል።

አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ በሊጉ የሚደረጉ ሁሉም መርሐ ግብሮች “ ፈታኝ ናቸው “ በማለት ገልፀውታል።

የቡድኑ ተጫዋች ሌቪ ኮልዊል በበኩሉ “ በሁለተኛው አጋማሽ ጥሩ አልነበርንም “ ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች