ስዊዘርላንድ ወሳኝ ተጨዋቿን አጣች !

ስዊዘርላንድ ወሳኝ ተጨዋቿን አጣች !
የስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ አማካይ ጆሀን ማንዛምቢ ጉዳት እንዳጋጠመው ተገልጿል።
በዚህም ምክንያት ተጨዋቹ ከአርጀንቲና ጨዋታ ውጪ መሆኑን አሰልጣኙ አረጋግጠዋል ።
ጆሀን ማንዛምቢ በአለም ዋንጫው ለስዊዘርላንድ 5️⃣ ጎል በማስቆጠር ለሀገሩ ከፍተኛ ግብ አግቢ ነው።
በተጨማሪም በስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ብዙ አመቻችቶ ያቀበለው ተጨዋች ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ወሳኝ አማካይ ጆሀን ማንዛምቢ ጉዳት እንዳጋጠመው ተገልጿል።
በዚህም ምክንያት ተጨዋቹ ከአርጀንቲና ጨዋታ ውጪ መሆኑን አሰልጣኙ አረጋግጠዋል ።
ጆሀን ማንዛምቢ በአለም ዋንጫው ለስዊዘርላንድ 5️⃣ ጎል በማስቆጠር ለሀገሩ ከፍተኛ ግብ አግቢ ነው።
በተጨማሪም በስዊዘርላንድ ብሔራዊ ቡድን ብዙ አመቻችቶ ያቀበለው ተጨዋች ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


