ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ስፔን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ስፔን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች !
ስፔን ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቀለች !

በአለም ዋንጫ ሩብ ፍፃሜ ስፔን ከቤልጂየም ያደረገችውን ጨዋታ 2ለ1 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችላለች።

የስፔንን የድል ግቦች ሚኬል ሜሪኖ እና ፋብያን ሩይስ ሲያስቆጥሩ ለቤልጂየም ዲ ኪትሌይር ከመረብ አሳርፏል።

ሚኬል ሜሪኖ በተከታታይ ጨዋታዎች ተቀይሮ ገብቶ የስፔንን የማሸነፊያ ወሳኝ ግብ አስቆጥሯል።

ስፔን በግማሽ ፍፃሜው ከፈረንሳይ ጋር ማክሰኞ ምሽት 4:00 ሰዓት በቴክሳስ ዳላስ ስታዲየም ትገጥማለች።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች