“ ሻምፒየንስ ሊጉ ስለጀመረ ተደስተናል ” ሚኬል አርቴታ

“ ሻምፒየንስ ሊጉ ስለጀመረ ተደስተናል ” ሚኬል አርቴታ
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር በመጀመሩ እንደተደሰቱ ተናግረዋል።
ውድድሩ ስለጀመረ “ ተደስተናል ይሄ ውድድር ለእኛ ምን ያህል ትርጉም እንዳለው እናውቃለን ” ሲሉ ገልፀዋል።
ቡድናቸው ካለፈው አመት ልምድ መቅሰሙን የገለፁት አርቴታ “ ውድድሩን በከባድ ስታዲየም እንጀምራለን ነገርግን ደስተኞች ነን "ብለዋል።
አክለውም “ ናፖሊ በሜዳቸው ጠንካራ ናቸው ልምድ ያለው አሰልጣኝ እና ፕሪሚየር ሊግ ላይ ልምድ ያላቸው ተጨዋቾች ይዘዋል "ብለዋል።
“ ትልቅ ፈተና እንደሚጠብቀን እናውቃለን ነገርግን ለመጋፈጥ ዝግጁ ነን ” ሚኬል አርቴታ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር በመጀመሩ እንደተደሰቱ ተናግረዋል።
ውድድሩ ስለጀመረ “ ተደስተናል ይሄ ውድድር ለእኛ ምን ያህል ትርጉም እንዳለው እናውቃለን ” ሲሉ ገልፀዋል።
ቡድናቸው ካለፈው አመት ልምድ መቅሰሙን የገለፁት አርቴታ “ ውድድሩን በከባድ ስታዲየም እንጀምራለን ነገርግን ደስተኞች ነን "ብለዋል።
አክለውም “ ናፖሊ በሜዳቸው ጠንካራ ናቸው ልምድ ያለው አሰልጣኝ እና ፕሪሚየር ሊግ ላይ ልምድ ያላቸው ተጨዋቾች ይዘዋል "ብለዋል።
“ ትልቅ ፈተና እንደሚጠብቀን እናውቃለን ነገርግን ለመጋፈጥ ዝግጁ ነን ” ሚኬል አርቴታ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


