“ ሾው ካለፈው ጨዋታ ሲወጣ የጉዳት ስሜት ነበረው ” ማይክል ካሪክ

“ ሾው ካለፈው ጨዋታ ሲወጣ የጉዳት ስሜት ነበረው ” ማይክል ካሪክ
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ሉክ ሾው በኤቨርተን ጨዋታ ጉዳት አጋጥሞት እንደነበር ገልጸዋል።
“ ሾው ከመጨረሻው ጨዋታ የወጣው በጉዳት ስሜት ነበር ዛሬ ለአደጋ ማጋለጥ አልፈለግንም ” ሲሉ ማይክል ካሪክ ተናግረዋል።
ስለ ጨዋታው የተጠየቁት ካሪክ “ ተጋጣሚያችንን እናከብራለን እንደ ሌሎች ክለቦች ነው የምንቀበለው " ብለዋል።
“ ሻምፒየንስ ሊግ ነው ሁሉንም ጨዋታዎች ከባድ ይሆናሉ ብለን ነው የምንጠብቀው ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ሉክ ሾው በኤቨርተን ጨዋታ ጉዳት አጋጥሞት እንደነበር ገልጸዋል።
“ ሾው ከመጨረሻው ጨዋታ የወጣው በጉዳት ስሜት ነበር ዛሬ ለአደጋ ማጋለጥ አልፈለግንም ” ሲሉ ማይክል ካሪክ ተናግረዋል።
ስለ ጨዋታው የተጠየቁት ካሪክ “ ተጋጣሚያችንን እናከብራለን እንደ ሌሎች ክለቦች ነው የምንቀበለው " ብለዋል።
“ ሻምፒየንስ ሊግ ነው ሁሉንም ጨዋታዎች ከባድ ይሆናሉ ብለን ነው የምንጠብቀው ” ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


