“ በርናርዶ ሲልቫ አስፈርሙኝ ብሎ ጠይቆናል ” ዴኮ

“ በርናርዶ ሲልቫ አስፈርሙኝ ብሎ ጠይቆናል ” ዴኮ
የባርሴሎናው ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ዴኮ ባርሴሎና በርናርዶ ሲልቫን ለምን እንዳላስፈረመ አስረድተዋል።
“ በርናርዶ ሲልቫ አስፈርሙኝ ብሎ ለባርሴሎና ጥያቄ አቅርቦ ነበር ” ሲሉ ዴኮ ተናግረዋል።
አክለውም “ ነገርግን ባርሴሎና ውስጥ ቋሚ እንደማይሆን እና አነስተኛ ክፍያ እንደሚያገኝ ሲረዳ ሪያል ማድሪድን ለመቀላቀል ወስኗል “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የባርሴሎናው ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ዴኮ ባርሴሎና በርናርዶ ሲልቫን ለምን እንዳላስፈረመ አስረድተዋል።
“ በርናርዶ ሲልቫ አስፈርሙኝ ብሎ ለባርሴሎና ጥያቄ አቅርቦ ነበር ” ሲሉ ዴኮ ተናግረዋል።
አክለውም “ ነገርግን ባርሴሎና ውስጥ ቋሚ እንደማይሆን እና አነስተኛ ክፍያ እንደሚያገኝ ሲረዳ ሪያል ማድሪድን ለመቀላቀል ወስኗል “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


