ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ በርናርዶ ሲልቫ አስፈርሙኝ ብሎ ጠይቆናል ” ዴኮ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ በርናርዶ ሲልቫ አስፈርሙኝ ብሎ ጠይቆናል ” ዴኮ
“ በርናርዶ ሲልቫ አስፈርሙኝ ብሎ ጠይቆናል ” ዴኮ

የባርሴሎናው ስፖርቲንግ ዳይሬክተር ዴኮ ባርሴሎና በርናርዶ ሲልቫን ለምን እንዳላስፈረመ አስረድተዋል።

“ በርናርዶ ሲልቫ አስፈርሙኝ ብሎ ለባርሴሎና ጥያቄ አቅርቦ ነበር ” ሲሉ ዴኮ ተናግረዋል።

አክለውም “ ነገርግን ባርሴሎና ውስጥ ቋሚ እንደማይሆን እና አነስተኛ ክፍያ እንደሚያገኝ ሲረዳ ሪያል ማድሪድን ለመቀላቀል ወስኗል “ ብለዋል።

@tikvahethsport      @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች