“ በዋንጫ ረገድ ከእኔ የተሻለ አመት ያሳለፈ የለም ” ፋብያን ሩይዝ

“ በዋንጫ ረገድ ከእኔ የተሻለ አመት ያሳለፈ የለም ” ፋብያን ሩይዝ
ስፔናዊው የፒኤስጂ አማካይ ፋብያን ሩይዝ በክለቡ እና ሀገሩ ባሎን ዶር ማሸነፍ የሚያስችል ጥሩ የውድድር አመት ማሳለፉን ገልጿል።
“ ዋንጫ በማሸነፍ ረገድ ካየነው ከእኔ የተሻለ አመት ያሳለፈ ተጨዋች የለም ” ሲል ፋብያን ሩይዝ ተናግሯል።
ሩይዝ አያይዞም ለሶስት ወራት ከሜዳ መራቁ ሽልማቱ ላይ ተፅዕኖ ያሳድራል የሚል እምነት እንደሌለው ተናግሯል።
“ ለሶስት ወራት ከሜዳ ርቄ ነበር ነገርግን ለሀገሬ እና ክለቤ በወሳኙ ጊዜ ተጫውቻለሁ “ ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።
“ ሽልማቱ ይበልጥ ይገባዋል ብለው ላመኑት ድምጽ መስጠት አለባቸው “ ያለው ፋብያን ሩይዝ “ ነገርግን አሁንም እጩ ስለሆንኩ ኮርቻለሁ " ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው የፒኤስጂ አማካይ ፋብያን ሩይዝ በክለቡ እና ሀገሩ ባሎን ዶር ማሸነፍ የሚያስችል ጥሩ የውድድር አመት ማሳለፉን ገልጿል።
“ ዋንጫ በማሸነፍ ረገድ ካየነው ከእኔ የተሻለ አመት ያሳለፈ ተጨዋች የለም ” ሲል ፋብያን ሩይዝ ተናግሯል።
ሩይዝ አያይዞም ለሶስት ወራት ከሜዳ መራቁ ሽልማቱ ላይ ተፅዕኖ ያሳድራል የሚል እምነት እንደሌለው ተናግሯል።
“ ለሶስት ወራት ከሜዳ ርቄ ነበር ነገርግን ለሀገሬ እና ክለቤ በወሳኙ ጊዜ ተጫውቻለሁ “ ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል።
“ ሽልማቱ ይበልጥ ይገባዋል ብለው ላመኑት ድምጽ መስጠት አለባቸው “ ያለው ፋብያን ሩይዝ “ ነገርግን አሁንም እጩ ስለሆንኩ ኮርቻለሁ " ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


