“ በዝውውሩ ምርጥ ስራ ሰርተናል ” ማይክል ካሪክ

“ በዝውውሩ ምርጥ ስራ ሰርተናል ” ማይክል ካሪክ
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከኤቨርተን ጨዋታ በፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
ስለ ዝውውር መስኮቱ ያነሱት ማይክል ካሪክ “ ቡድኑን አጠናክረናል “ ያሉ ሲሆን “ ትልቅ ስራ ሰርተናል “ ሲሉ ገልጸዋል።
አያይዞም “ በፈረሙ ተጨዋቾች በጣም ደስተኛ ነኝ ጥሩ ቡድን እንዳለን አስባለሁ ሁለገብ ተጨዋቾች አግኝተናል ተደስቻለሁ "ብለዋል።
ስለ ቀጣይ ተጋጣሚያቸው ኤቨርተን የተጠየቁት ካሪክ “ ሁሉም ጨዋታዎች ከባድ ናቸው "ሲሉ ተደምጠዋል።
“ እነሱ ሁልጊዜ ጠንካራ ተጋጣሚ ናቸው ዴቪድ ሞይስ ድንቅ አሰልጣኝ ነው ጥሩ ተጨዋቾች አሏቸው ፈታኝ ጨዋታ እንጠብቃለን “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የማንችስተር ዩናይትዱ አሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ከኤቨርተን ጨዋታ በፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
ስለ ዝውውር መስኮቱ ያነሱት ማይክል ካሪክ “ ቡድኑን አጠናክረናል “ ያሉ ሲሆን “ ትልቅ ስራ ሰርተናል “ ሲሉ ገልጸዋል።
አያይዞም “ በፈረሙ ተጨዋቾች በጣም ደስተኛ ነኝ ጥሩ ቡድን እንዳለን አስባለሁ ሁለገብ ተጨዋቾች አግኝተናል ተደስቻለሁ "ብለዋል።
ስለ ቀጣይ ተጋጣሚያቸው ኤቨርተን የተጠየቁት ካሪክ “ ሁሉም ጨዋታዎች ከባድ ናቸው "ሲሉ ተደምጠዋል።
“ እነሱ ሁልጊዜ ጠንካራ ተጋጣሚ ናቸው ዴቪድ ሞይስ ድንቅ አሰልጣኝ ነው ጥሩ ተጨዋቾች አሏቸው ፈታኝ ጨዋታ እንጠብቃለን “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


