“ በዩናይትድ ስህተቶች ሰርቻለሁ ” ሩበን አሞሪም

“ በዩናይትድ ስህተቶች ሰርቻለሁ ” ሩበን አሞሪም
ኤሲ ሚላንን የተረከቡት አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በማንችስተር ዩናይትድ “ ስህተቶች ሰርቻለሁ ” ሲሉ ተደምጠዋል።
በዩናይትድ ስለነበራቸው ቆይታ ያነሱት ሩበን አሞሪም “ በቆይታዬ ብዙ ነገሮችን ተምሬያለሁ “ ብለዋል።
“ እንዲሁም የተወሰኑ ስህተቶችን ሰርቻለሁ ደጋፊውን ይቅርታ እጠይቃለሁ ” ሲሉ ሩበን አሞሪም አምነዋል።
“ በተሻለ ማድረግ የምችላቸው ብዙ ነገሮች ነበሩ ” ያሉት አሰልጣኙ “ ነገርግን ሰው ከልምዱ ይማራል ብለዋል።
ለደጋፊው “ ለአንድ አመት የእናንተ አሰልጣኝ በመሆኔ እኮራለሁ ማለት እፈልጋለሁ “ ሲሉ አክለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ኤሲ ሚላንን የተረከቡት አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በማንችስተር ዩናይትድ “ ስህተቶች ሰርቻለሁ ” ሲሉ ተደምጠዋል።
በዩናይትድ ስለነበራቸው ቆይታ ያነሱት ሩበን አሞሪም “ በቆይታዬ ብዙ ነገሮችን ተምሬያለሁ “ ብለዋል።
“ እንዲሁም የተወሰኑ ስህተቶችን ሰርቻለሁ ደጋፊውን ይቅርታ እጠይቃለሁ ” ሲሉ ሩበን አሞሪም አምነዋል።
“ በተሻለ ማድረግ የምችላቸው ብዙ ነገሮች ነበሩ ” ያሉት አሰልጣኙ “ ነገርግን ሰው ከልምዱ ይማራል ብለዋል።
ለደጋፊው “ ለአንድ አመት የእናንተ አሰልጣኝ በመሆኔ እኮራለሁ ማለት እፈልጋለሁ “ ሲሉ አክለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


