“ በጣም ምርጥ እንቅስቃሴ ነበር ያደረግነው ” አርቴታ

“ በጣም ምርጥ እንቅስቃሴ ነበር ያደረግነው ” አርቴታ
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዛሬው ጨዋታ ባሳየው እንቅስቃሴ መደሰታቸውን ገልጸዋል።
“ የዛሬውን አቋማችን ወድጄዋለሁ “ ወድጄዋለሁ ያሉት አርቴታ “ ኳስ በመቆጣጠር ጥሩ ነበርን እንቅስቃሴያችን ጥሩ ነበር ” ብለዋል።
አክለውም “ በአጠቃላይ አፈፃፀማችን በጣም ጥሩ ነበር ብዙ ምርጥ የግል እንቅስቃሴዎች ነበሩ " ሲሉ አወድሰዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመድፈኞቹ አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ቡድናቸው በዛሬው ጨዋታ ባሳየው እንቅስቃሴ መደሰታቸውን ገልጸዋል።
“ የዛሬውን አቋማችን ወድጄዋለሁ “ ወድጄዋለሁ ያሉት አርቴታ “ ኳስ በመቆጣጠር ጥሩ ነበርን እንቅስቃሴያችን ጥሩ ነበር ” ብለዋል።
አክለውም “ በአጠቃላይ አፈፃፀማችን በጣም ጥሩ ነበር ብዙ ምርጥ የግል እንቅስቃሴዎች ነበሩ " ሲሉ አወድሰዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


