ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ በጦርነት ስላለው ህዝባችን እያሰብን ነው የምንጫወተው ” ዮኣን ዊሳ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ በጦርነት ስላለው ህዝባችን እያሰብን ነው የምንጫወተው ” ዮኣን ዊሳ
“ በጦርነት ስላለው ህዝባችን እያሰብን ነው የምንጫወተው ” ዮኣን ዊሳ

የ ዲሞክራቲክ ኮንጎ አጥቂ ዮኣን ዊሳ ብሔራዊ ቡድኑ በችግር ያለ ህዝቡን እያሰበ እንደሚፋለም ተናግሯል።

“ ምስራቅ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ጦርነት አለ “ ያለው ዊሳ “ ይህንን ማልያ ስንለብስ በእያንዳንዱ ሰዓት እነሱን እናስባቸዋለን ” ብሏል።

በኡዝቤክስታን ጨዋታ ያንን ስሜት ማሳየታቸውን የገለፀው ተጨዋቹ መሪ ቃላችን “ ምንም ይፈጠር ምን ጉዟችንን መቀጠል አለብን ነበር “ ሲል ገልጿል።

ዲሞክራቲክ ኮንጎ በጥሎ ማለፉ ከእንግሊዝ ጋር የምትጫወት ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች