ቤልጂየም ከአሰልጣኟ ጋር ተለያየች !

ቤልጂየም ከአሰልጣኟ ጋር ተለያየች !
የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ከአሰልጣኝ ሩዲ ጋርሺያ ጋር መለያየቱን ይፋ አድርጓል።
ባለፈው አንድ አመት ከግማሽ ቡድኑን የመሩት አሰልጣኙ ውላቸው ሳይራዘምላቸው ቀርቷል።
አሰልጣኙ ባለፈው አመት አሰልጣኝ ዶሜኒስኮ ታዴስኮን በመተካት ወደ ሀላፊነት መምጣታቸው አይዘነጋም።
አሰልጣኙ ብሔራዊ ቡድኑን እየመሩ በዚህ አለም ዋንጫ እስከ ሩብ ፍፃሜ መጓዝ ችለው ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ከአሰልጣኝ ሩዲ ጋርሺያ ጋር መለያየቱን ይፋ አድርጓል።
ባለፈው አንድ አመት ከግማሽ ቡድኑን የመሩት አሰልጣኙ ውላቸው ሳይራዘምላቸው ቀርቷል።
አሰልጣኙ ባለፈው አመት አሰልጣኝ ዶሜኒስኮ ታዴስኮን በመተካት ወደ ሀላፊነት መምጣታቸው አይዘነጋም።
አሰልጣኙ ብሔራዊ ቡድኑን እየመሩ በዚህ አለም ዋንጫ እስከ ሩብ ፍፃሜ መጓዝ ችለው ነበር።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


