ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ብሩኖ ጉማሬሽ ተጎድቷል “ አርቴታ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ብሩኖ ጉማሬሽ ተጎድቷል “ አርቴታ
“ ብሩኖ ጉማሬሽ ተጎድቷል “ አርቴታ

የመድፈኞቹ ዋና አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ ብሩኖ ጉማሬሽ ጉዳት እንዳጋጠመው አስታውቀዋል።

ብሩኖ ጉማሬሽ ስለ መጎዳቱ የተጠየቁት ሚኬል አርቴታ “ አዎ ተጎድቷል ጭኑ ላይ ትንሽ ስሜት ተሰምቶታል "ብለዋል።

አክለውም " ሙሉ የቅድመ ውድድር ዝግጅት አላደረገም ከሲቲ ጨዋታ በፊት አራት ወይም አምስት ቀናት ነበሩት " ሲሉ ተደምጠዋል።

“ እንዲሁም ለእሱ ገና ብዙ ነገሮችን ማስተዋወቅ ይኖርብናል “ ሲሉ ጨምረው ተናግረዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች