“ ብቃቴ ሜዳ ላይ ይናገር “ ቡካዮ ሳካ

“ ብቃቴ ሜዳ ላይ ይናገር “ ቡካዮ ሳካ
“ ብዙ መጫወት እፈልግ ነበር “
በምሽቱ ጨዋታ ሀትሪክ መስራት የቻለው ቡካዮ ሳካ በአለም ዋንጫው “ ትልቅ ሚናን ብጫወት ደስ ይለኝ ነበር “ ሲል ተደምጧል።
ብዙ ደቂቃዎችን አለመጫወቱን ተከትሎ በሰጠው አስተያየት “ ብዙ መጫወት እፈልግ ነበር ፣ ነገር ግን ስለዚህ ለማውራት አሁን ጊዜው አልፏል” ብሏል።
አክሎም “ ብቃቴ በሜዳ ላይ ይናገር ከማውራት እሱን እመርጣለሁ “ በማለት ተናግሯል።
በአርጀቲና የደረሰባቸውን ሽንፈት ከባድ መሆኑን የገለፀው ሳካ “ ራሳችንን ቀና አድርገን ለቀጣዪ ምዕራፍ መዘጋጀት አለብን “ ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ብዙ መጫወት እፈልግ ነበር “
በምሽቱ ጨዋታ ሀትሪክ መስራት የቻለው ቡካዮ ሳካ በአለም ዋንጫው “ ትልቅ ሚናን ብጫወት ደስ ይለኝ ነበር “ ሲል ተደምጧል።
ብዙ ደቂቃዎችን አለመጫወቱን ተከትሎ በሰጠው አስተያየት “ ብዙ መጫወት እፈልግ ነበር ፣ ነገር ግን ስለዚህ ለማውራት አሁን ጊዜው አልፏል” ብሏል።
አክሎም “ ብቃቴ በሜዳ ላይ ይናገር ከማውራት እሱን እመርጣለሁ “ በማለት ተናግሯል።
በአርጀቲና የደረሰባቸውን ሽንፈት ከባድ መሆኑን የገለፀው ሳካ “ ራሳችንን ቀና አድርገን ለቀጣዪ ምዕራፍ መዘጋጀት አለብን “ ሲል ተደምጧል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


