“ ተጋጣሚያችን ሞሮኮ እንጂ ዳኛው አይደለም ” ዲዲዬ ዴሾ

“ ተጋጣሚያችን ሞሮኮ እንጂ ዳኛው አይደለም ” ዲዲዬ ዴሾ
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲዬ ዴሾ ከነገው የሞሮኮ ጨዋታ በፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
ሞሮኮ ባለተሰጥኦ ተጨዋቾች መያዟን ያነሱት አሰልጣኙ “ ትልቅ ጥረት ይጠበቅብናል " ብለዋል።
“ እነሱ የእኛን ተጨዋቾች በደንብ ያውቋቸዋል ነገርግን የእኛም ተጨዋቾች እነሱን በደንብ ያውቋቸዋል “ ሲሉ ዲዲዬ ዴሾ ተናግረዋል።
ሁሉም የጨዋታው ዳኞች አርጀንቲናዊ ስለመሆናቸው የተጠየቁት አሰልጣኙ “ ተጋጣሚያችን ሞሮኮ ነች ዳኛውን ተጋጣሚ አድርገን አናስብም ” ብለዋል።
አክለውም “ ሁልጊዜ ከግለሰብ ጥንካሬ ይልቅ የቡድን ጥንካሬ የተሻለ እንደሆነ አምናለሁ “ ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዲዲዬ ዴሾ ከነገው የሞሮኮ ጨዋታ በፊት ቃላቸውን ሰጥተዋል።
ሞሮኮ ባለተሰጥኦ ተጨዋቾች መያዟን ያነሱት አሰልጣኙ “ ትልቅ ጥረት ይጠበቅብናል " ብለዋል።
“ እነሱ የእኛን ተጨዋቾች በደንብ ያውቋቸዋል ነገርግን የእኛም ተጨዋቾች እነሱን በደንብ ያውቋቸዋል “ ሲሉ ዲዲዬ ዴሾ ተናግረዋል።
ሁሉም የጨዋታው ዳኞች አርጀንቲናዊ ስለመሆናቸው የተጠየቁት አሰልጣኙ “ ተጋጣሚያችን ሞሮኮ ነች ዳኛውን ተጋጣሚ አድርገን አናስብም ” ብለዋል።
አክለውም “ ሁልጊዜ ከግለሰብ ጥንካሬ ይልቅ የቡድን ጥንካሬ የተሻለ እንደሆነ አምናለሁ “ ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


