ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ተጫዋቾቼ ከባዱን ነገር ቀላል አድርገውታል “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ተጫዋቾቼ ከባዱን ነገር ቀላል አድርገውታል “
“ ተጫዋቾቼ ከባዱን ነገር ቀላል አድርገውታል “

ከአስራ ስድስት አመት በኃላ ስፔንን ለፍፃሜ ያደረሱት አሰልጣኝ ሉዊስ ዴ ላ ፉንቴ ተጫዋቾቻቸውን አወድሰዋል።

“ ስሜቴን ለመግለፅ ይከብደኛል “ ሲሉ ተጫዋቾቹ ባስመዘገቡት ውጤት “ ኮርቻለሁ “ ብለዋል።

“ አሰልጣኙ ተጫዋቾቼ ሲጫወቱ ማየት ትልቅ ደስታን ይፈጥርልኛል “ ያሉ ሲሆን “ እነሱ ካባዱን ነገር ቀላል አድርገውታል “ ሲሉ ተደምጠዋል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች