“ ትልቅ ሶስት ነጥብ አሳክተናል ” አሎንሶ

“ ትልቅ ሶስት ነጥብ አሳክተናል ” አሎንሶ
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የምሽቱ ጨዋታ ከባድ እንደነበር ተናግረዋል።
“ በጣም ከባድ ጨዋታ ነበር ትልቅ ሶስት ነጥብ ነው ያሳካነው ” ሲሉ ዣቢ አሎንሶ ተናግረዋል።
አክለውም “ ከሜዳ ውጪ ጨዋታዎችን ለማሸነፍ መጎዳት እና የግብ ክልልን በጥሩ ሁኔታ መጠበቅ እንዳለብን እናውቃለን “ ብለዋል።
ስለ ጨዋታው አንስተውም “ በመጀመሪያው አጋማሽ በመከላከሉ ጥሩ ያልነበርንባቸው ጊዜያት ነበሩ "ሲሉ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የለንደኑ ክለብ ቼልሲ አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ የምሽቱ ጨዋታ ከባድ እንደነበር ተናግረዋል።
“ በጣም ከባድ ጨዋታ ነበር ትልቅ ሶስት ነጥብ ነው ያሳካነው ” ሲሉ ዣቢ አሎንሶ ተናግረዋል።
አክለውም “ ከሜዳ ውጪ ጨዋታዎችን ለማሸነፍ መጎዳት እና የግብ ክልልን በጥሩ ሁኔታ መጠበቅ እንዳለብን እናውቃለን “ ብለዋል።
ስለ ጨዋታው አንስተውም “ በመጀመሪያው አጋማሽ በመከላከሉ ጥሩ ያልነበርንባቸው ጊዜያት ነበሩ "ሲሉ ተናግረዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


