ቼልሲ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ !

ቼልሲ ተከላካይ ለማስፈረም ተስማማ ! የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ፈረንሳዊውን ተከላካይ ማክሰንስ ላክዋ ከክሪስታል ፓላስ ለማስፈረም ተቃርበዋል። ሰማያዊዎቹ የመሐል ተከላካዩን በ 5️⃣2️⃣ ሚልዮን ፓውንድ ለማስፈረም እያጠናቀቁ መሆኑ ተገልጿል። ተጨዋቹ በዛሬው ዕለት የህክምና ምርመራውን በማድረግ ለቼልሲ የስድስት አመት ኮንትራት ይፈርማል። ክሪስታል ፓላስ ተተኪ ተከላካይ ለማስፈረም ወደ ዝውውር…


