ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !

ቼልሲ ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ ! የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ የአታላንታውን ተከላካይ ሆነስት አሀኖር ለማስፈረም ከስምምነት ደርሰዋል። ሰማያዊዎቹ ተከላካዩን በ 40 ሚልዮን ፓውንድ ለማስፈረም መስማማታቸውን ፋብሪዝዮ ሮማኖ ዘግቧል። የ 18ዓመቱ ተከላካይ ሆነስት አሀኖር ወደ እንግሊዝ እንዲጓዝ ፍቃድ እንደተሰጠው ተነግሯል። ተጨዋቹ ባለፈው የውድድር አመት በሁሉም ውድድሮች ለአታላንታ 35 ጨዋታዎች…


