“ ቼልሲ የሄድኩት እግርኳስ ስለምወድ ነው ” ዣቢ አሎንሶ

“ ቼልሲ የሄድኩት እግርኳስ ስለምወድ ነው ” ዣቢ አሎንሶ
ስፔናዊው አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ቼልሲን ለማሰልጠን ለምን እንደመረጡ ተጠይቀው ነበር።
አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ በምላሻቸው “ እግርኳስ ስለምወደው ” ሲሉ በምክንያትነት ጠቅሰዋል።
በተጨማሪም “ ቼልሲ ከአለም ታላቅ ክለቦች አንዱ ስለሆነ ነው “ ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
ስለቡድናቸው ያነሱት አሎንሶ “ የገነባነው ቡድኑ በእድሜ እና በጥራት ሚዛኑን የጠበቀ ነው “ ሲሉ ገልጸዋል።
“ ቀዳሚው አላማችን የአሸናፊነት መንፈስ መገንባት ነው የትም ሄዶ የሚፎካከር ቡድን እንፈልጋለን ” ዣቢ አሎንሶ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስፔናዊው አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ቼልሲን ለማሰልጠን ለምን እንደመረጡ ተጠይቀው ነበር።
አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ በምላሻቸው “ እግርኳስ ስለምወደው ” ሲሉ በምክንያትነት ጠቅሰዋል።
በተጨማሪም “ ቼልሲ ከአለም ታላቅ ክለቦች አንዱ ስለሆነ ነው “ ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል።
ስለቡድናቸው ያነሱት አሎንሶ “ የገነባነው ቡድኑ በእድሜ እና በጥራት ሚዛኑን የጠበቀ ነው “ ሲሉ ገልጸዋል።
“ ቀዳሚው አላማችን የአሸናፊነት መንፈስ መገንባት ነው የትም ሄዶ የሚፎካከር ቡድን እንፈልጋለን ” ዣቢ አሎንሶ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


