“ በአልቫሬዝ ዙሪያ ክለቡ ውሳኔውን ወስኗል ”

“ በአልቫሬዝ ዙሪያ ክለቡ ውሳኔውን ወስኗል ”
የአትሌቲኮ ማድሪዱ ዋና አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒ ጁሊያን አልቫሬዝ በክለቡ ስላለው ቆይታ ተናግረዋል።
በዚህ ጉዳይ “ ክለቡ ውሳኔውን ወስኗል “ ሲሉ አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒ ተናግረዋል።
“ እንደ አልቫሬዝ አይነት ተጨዋች ስላለን ደስተኞች ነን " ያሉት አሰልጣኙ “ እሱ እንዲሻሻል እና ማደጉን እንዲቀጥል እንረዳዋለን ” ብለዋል።
ጁሊያን አልቫሬዝ ስሙ ከባርሴሎና እና አርሰናል ጋር እየተያያዘ ይገኛል።
አትሌቲኮ ማድሪድ በቅርቡ ከባርሴሎና እና ሪያል ማድሪድ የቀረበለትን ጥያቄ “ አንሸጥም “ ሲል ውድቅ ማድረጉ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአትሌቲኮ ማድሪዱ ዋና አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒ ጁሊያን አልቫሬዝ በክለቡ ስላለው ቆይታ ተናግረዋል።
በዚህ ጉዳይ “ ክለቡ ውሳኔውን ወስኗል “ ሲሉ አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኒ ተናግረዋል።
“ እንደ አልቫሬዝ አይነት ተጨዋች ስላለን ደስተኞች ነን " ያሉት አሰልጣኙ “ እሱ እንዲሻሻል እና ማደጉን እንዲቀጥል እንረዳዋለን ” ብለዋል።
ጁሊያን አልቫሬዝ ስሙ ከባርሴሎና እና አርሰናል ጋር እየተያያዘ ይገኛል።
አትሌቲኮ ማድሪድ በቅርቡ ከባርሴሎና እና ሪያል ማድሪድ የቀረበለትን ጥያቄ “ አንሸጥም “ ሲል ውድቅ ማድረጉ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


