ቼልሲ የመጀመሪያ ጨዋታውን አሸንፏል !

ቼልሲ የመጀመሪያ ጨዋታውን አሸንፏል !
ቼልሲ በአሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ መሪነት የመጀመሪያ የቅድመ ውድድር የወዳጅነት ጨዋታውን አድርጓል።
ሰማያዊዎቹ ከአውስትራሊያው ክለብ ዌስተርን ሲድኒ ጋር ተጫውተው 6ለ4 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።
ብራዚላዊው አጥቂ ጇ ፔድሮ በጨዋታው ሀትሪክ መስራት ችሏል።
ቀሪዎቹን የቼልሲ ጎሎች ኢሱጎ ፣ ጊቴንስ እና ሳትፔቭ አስቆጥረዋል።
ቼልሲ ቀጣይ የወዳጅነት ጨዋታውን ቅዳሜ ከቶተንሀም ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ቼልሲ በአሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ መሪነት የመጀመሪያ የቅድመ ውድድር የወዳጅነት ጨዋታውን አድርጓል።
ሰማያዊዎቹ ከአውስትራሊያው ክለብ ዌስተርን ሲድኒ ጋር ተጫውተው 6ለ4 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።
ብራዚላዊው አጥቂ ጇ ፔድሮ በጨዋታው ሀትሪክ መስራት ችሏል።
ቀሪዎቹን የቼልሲ ጎሎች ኢሱጎ ፣ ጊቴንስ እና ሳትፔቭ አስቆጥረዋል።
ቼልሲ ቀጣይ የወዳጅነት ጨዋታውን ቅዳሜ ከቶተንሀም ጋር የሚያደርግ ይሆናል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


