ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ቼልሲ የተጫዋቾቹን ግልጋሎት አያገኝም !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ቼልሲ የተጫዋቾቹን ግልጋሎት አያገኝም !
ቼልሲ የተጫዋቾቹን ግልጋሎት አያገኝም !

የሰማያዊዎቹ አማካይ ሞይሰስ ካይሴ ከነገው የሊድስ ጨዋታ ውጪ መሆኑን አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶ ተናግረዋል።

በተጨማሪም ማርኮ ፓሌስትራ በጨዋታው እንደማይሳተፍ አሰልጣኙ አስታውቋል።

“ ሁለቱም ተጨዋቾች በጨዋታው ለመሳተፍ ይፈጥንባቸዋል " ሲሉ አሰልጣኙ አስረድተዋል።

ቼልሲ ነገ ምሽት ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ከካራባኦ ካፕ ሶስተኛ ዙር ጨዋታውን የሚያደርግ ይሆናል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች