ቼልሲ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆነ !

ቼልሲ ያቀረበው ጥያቄ ውድቅ ሆነ !
አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶን በሀላፊነት የሾሙት ቼልሲ ለ ግራኒት ዣካ ያቀረቡት ጥያቄ በሰንደርላንድ ውድቅ መደረጉ ተዘግቧል።
ሰንደርላንዶች ጥያቄውን ውድቅ ከማድረግ ባለፈ ወሳኝ ተጫዋቻቸውን የመሸጥ ፍላጎት እንደሌላቸው ተገልጿል።
ዣቢ አሎንሶ ከዚህ ቀደም በባየር ሌቨርኩሰን ቤት ያሰለጠኑትን ዣካን ለማስፈረም 8 ሚልዮን ዩሮ የዝውውር ሂሳብ አቅርበው ነበር።
የሰንደርላንድ ክለብ ቼልሲ ያቀረበው የዝውውር ጥያቄ የተጫዋቹን እና የክለቡን “ ክብር የሚነካ ነው “ ብለው ያምናሉ።
➡️ መረጃው የተገኘው ከ ዘ አትሌቲክ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
አሰልጣኝ ዣቢ አሎንሶን በሀላፊነት የሾሙት ቼልሲ ለ ግራኒት ዣካ ያቀረቡት ጥያቄ በሰንደርላንድ ውድቅ መደረጉ ተዘግቧል።
ሰንደርላንዶች ጥያቄውን ውድቅ ከማድረግ ባለፈ ወሳኝ ተጫዋቻቸውን የመሸጥ ፍላጎት እንደሌላቸው ተገልጿል።
ዣቢ አሎንሶ ከዚህ ቀደም በባየር ሌቨርኩሰን ቤት ያሰለጠኑትን ዣካን ለማስፈረም 8 ሚልዮን ዩሮ የዝውውር ሂሳብ አቅርበው ነበር።
የሰንደርላንድ ክለብ ቼልሲ ያቀረበው የዝውውር ጥያቄ የተጫዋቹን እና የክለቡን “ ክብር የሚነካ ነው “ ብለው ያምናሉ።
➡️ መረጃው የተገኘው ከ ዘ አትሌቲክ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


