ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

ቼልሲ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
ቼልሲ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ !
ቼልሲ ግብ ጠባቂ ለማስፈረም ተስማማ !

የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ አርጀንቲናዊውን ግብ ጠባቂ ኤሚሊያኖ ማርቲኔዝ ለማስፈረም ተስማምቷል።

ቼልሲ ግብ ጠባቂውን በ 7.5 ሚልዮን ፓውንድ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል።

የ 33ዓመቱ ግብ ጠባቂ ማርቲኔዝ በቼልሲ ቤት ለአንድ አመት የመቆየት አማራጭ ያካተተ የሁለት አመት ውል ይፈርማል።

ቼልሲ ሮበርት ሳንቼዝ በመጀመሪያው የሊግ ጨዋታ የሰራውን ስህተት ተከትሎ አዲስ ግብ ጠባቂ ለመመልከት ማሰቡ ተገልጿል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች