“ አላማችን ማለፍ ነበር ” ሮቤርቶ ማርቲኔዝ

“ አላማችን ማለፍ ነበር ” ሮቤርቶ ማርቲኔዝ
“ ሮናልዶ በድንቅ የአካል ብቃት ላይ ነው ”
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ ቡድኑ ለቀጣይ ጨዋታዎች ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል።
“ አላማችን ማለፍ ነበር “ ያሉት አሰልጣኙ “ አሁን እያንዳንዱን ነገር ማሸነፍ እንፈልጋለን ቡድኑ ለቀጣይ ጨዋታዎች ዝግጁ ነው ” ብለዋል።
አክለውም “ እያንዳንዱን ጨዋታ 3ለ0 እያሸነፈ አለም ዋንጫ ያነሳ ቡድን በታሪክ የለም “ ሲሉ ተደምጠዋል።
ሮናልዶን ለምን እንዳልቀየሩት የተጠየቁት ሮቤርቶ ማርቲኔዝ “ እሱ ዋና አጥቂያችን ነው ጎል ለማስቆጠር የሚሮጥልን ተጨዋች ነው “ብለዋል።
“ እሱ በጥሩ የአካል ብቃት ሁኔታ ላይ ነው ፤ የተጫዋቾቹን ቁመና በቅርበት እንከታታ እሱ ያለው ቁጥር ምርጥ መሆኑን አይተናል።“ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ
@tikvahethsport @YisakAH
“ ሮናልዶ በድንቅ የአካል ብቃት ላይ ነው ”
የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ ቡድኑ ለቀጣይ ጨዋታዎች ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል።
“ አላማችን ማለፍ ነበር “ ያሉት አሰልጣኙ “ አሁን እያንዳንዱን ነገር ማሸነፍ እንፈልጋለን ቡድኑ ለቀጣይ ጨዋታዎች ዝግጁ ነው ” ብለዋል።
አክለውም “ እያንዳንዱን ጨዋታ 3ለ0 እያሸነፈ አለም ዋንጫ ያነሳ ቡድን በታሪክ የለም “ ሲሉ ተደምጠዋል።
ሮናልዶን ለምን እንዳልቀየሩት የተጠየቁት ሮቤርቶ ማርቲኔዝ “ እሱ ዋና አጥቂያችን ነው ጎል ለማስቆጠር የሚሮጥልን ተጨዋች ነው “ብለዋል።
“ እሱ በጥሩ የአካል ብቃት ሁኔታ ላይ ነው ፤ የተጫዋቾቹን ቁመና በቅርበት እንከታታ እሱ ያለው ቁጥር ምርጥ መሆኑን አይተናል።“ ሮቤርቶ ማርቲኔዝ
@tikvahethsport @YisakAH


