“ አልቫሬዝ ባርሴሎና እንደማይሄድ ቃሌን እሰጣለሁ ”

“ አልቫሬዝ ባርሴሎና እንደማይሄድ ቃሌን እሰጣለሁ ”
የአትሌቲኮ ማድሪዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሚጌል አንሄል ሂል በሻምፒየንስ ሊግ ድልድል ላይ ተገኝተዋል።
ሀላፊው በሰጡት ቃል “ ጁሊያን አልቫሬዝ ወደ ባርሴሎና አይሄድም ይሄ ቃሌ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ የእኔ ፍላጎት እንዲቆይ ነው መልቀቅ የሚፈልግ ከሆነ ግን ተተኪ መፈለግ አለብን "ብለዋል።
“ ነገርግን ወደ ባርሴሎና አይሄድም በጭራሽ “ ሲል የክለቡን ውሳኔ አረጋግጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአትሌቲኮ ማድሪዱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሚጌል አንሄል ሂል በሻምፒየንስ ሊግ ድልድል ላይ ተገኝተዋል።
ሀላፊው በሰጡት ቃል “ ጁሊያን አልቫሬዝ ወደ ባርሴሎና አይሄድም ይሄ ቃሌ ነው " ሲሉ ተናግረዋል።
አክለውም “ የእኔ ፍላጎት እንዲቆይ ነው መልቀቅ የሚፈልግ ከሆነ ግን ተተኪ መፈለግ አለብን "ብለዋል።
“ ነገርግን ወደ ባርሴሎና አይሄድም በጭራሽ “ ሲል የክለቡን ውሳኔ አረጋግጠዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


