አርሰናል ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !

አርሰናል ተጨዋች ለማስፈረም ተስማማ !
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ክሪስቶስ ቶሊስን ለማስፈረም ከክለብ ብሩጅ ጋር ከስምምነት ደርሷል።
አርሰናል የግራ ክንፍ ተጫዋቹን በ 4️⃣0️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል።
ግሪካዊው ተጨዋች ክሪስቶስ ቶሊስ አርሰናልን ለመቀላቀል ቅድሚያ መስጠቱን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ይህ ስምምነት አርሰናል ሞርጋን ሮጀርስን ከአስቶን ቪላ ለማስፈረም ከሚያደርገው ጥረት የተለየ መሆኑ ተነግሯል።
ክሪስቶስ ቶሊስ ወደ ቱርክ ያመራውን ሊያንድሮ ትሮሳርድ ቦታ እንደሚተካ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል ክሪስቶስ ቶሊስን ለማስፈረም ከክለብ ብሩጅ ጋር ከስምምነት ደርሷል።
አርሰናል የግራ ክንፍ ተጫዋቹን በ 4️⃣0️⃣ ሚልዮን ዩሮ ለማስፈረም ከስምምነት መድረሱ ተገልጿል።
ግሪካዊው ተጨዋች ክሪስቶስ ቶሊስ አርሰናልን ለመቀላቀል ቅድሚያ መስጠቱን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ይህ ስምምነት አርሰናል ሞርጋን ሮጀርስን ከአስቶን ቪላ ለማስፈረም ከሚያደርገው ጥረት የተለየ መሆኑ ተነግሯል።
ክሪስቶስ ቶሊስ ወደ ቱርክ ያመራውን ሊያንድሮ ትሮሳርድ ቦታ እንደሚተካ ተገልጿል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


