አርሰናል እና ሊቨርፑል ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ !

አርሰናል እና ሊቨርፑል ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ !
በካራባኦ ካፕ ሶስተኛ ዙር ጨዋታ አርሰናል ኢፕስዊች ታውንን 4ለ2 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ጎሎች ማክስ ዶውማን 2x ፣ ኖኒ ማዱኬ እና ሚኬል ሜሪኖ አስቆጥረዋል።
አርሰናል ማሸነፉን ተከትሎ ወደ አራተኛው ዙር ውድድር አልፏል።
በሌላ ጨዋታ ሊቨርፑል ቶተንሀምን 3ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።
የሊቨርፑልን የድል ግቦች ማክ አሊስተር ፣ ስቦዝላይ እና ጋክፖ ሲያስቆጥሩ ለቶተንሀም ጋላገር ከመረብ አሳርፏል።
ጥሩ ያልሆነ የውድድር አመት እያሳለፈ የሚገኘው ቶተንሀም ከካራባኦ ካፕ ውጪ ሆነዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በካራባኦ ካፕ ሶስተኛ ዙር ጨዋታ አርሰናል ኢፕስዊች ታውንን 4ለ2 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የመድፈኞቹን የማሸነፊያ ጎሎች ማክስ ዶውማን 2x ፣ ኖኒ ማዱኬ እና ሚኬል ሜሪኖ አስቆጥረዋል።
አርሰናል ማሸነፉን ተከትሎ ወደ አራተኛው ዙር ውድድር አልፏል።
በሌላ ጨዋታ ሊቨርፑል ቶተንሀምን 3ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል።
የሊቨርፑልን የድል ግቦች ማክ አሊስተር ፣ ስቦዝላይ እና ጋክፖ ሲያስቆጥሩ ለቶተንሀም ጋላገር ከመረብ አሳርፏል።
ጥሩ ያልሆነ የውድድር አመት እያሳለፈ የሚገኘው ቶተንሀም ከካራባኦ ካፕ ውጪ ሆነዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


