ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ አርጀንቲናን ተራ ቡድን ማስመሰል አክብሮት ማሳጣት ነው ” ፈርዲናንድ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ አርጀንቲናን ተራ ቡድን ማስመሰል አክብሮት ማሳጣት ነው ” ፈርዲናንድ
“ አርጀንቲናን ተራ ቡድን ማስመሰል አክብሮት ማሳጣት ነው ” ፈርዲናንድ

የቀድሞ እንግሊዛዊ ተከላካይ ሪዮ ፈርዲናንድ የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን እንደ ተራ ቡድን መገለፁን ተችቷል።

“ አንዳንድ ሰዎች አርጀንቲናን እንደ ተራ ቡድን አድርገው መግለፃቸው አክብሮት ማሳጣት ነው ” ሲል ሪዮ ፈርዲናንድ ተናግሯል።

“ እነሱ በታሪክ ከታዩ ምርጥ ተጨዋቾች አንዱን ይዘዋል “ የሚለው ፈርዲናንድ “ እሱ 39ዓመቱ ቢሆንም አሁንም ከምርጥ ተጨዋቾች አንዱ ነው ” ብሏል።

አክሎም “ አርጀንቲና ምርጥ ቡድን ነው ፤ ጫና ውስጥ ሲሆኑ የበለጠ ጠንካራ ይሆናሉ ፤ ነገርግን ጨዋታውን ስፔን የምታሸንፍ ይመስለኛል "ብሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች