ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ አርጀንቲና ግማሽ ፍፃሜ እስኪደርሱ እድለኞች ነበሩ ” ማይክል ኦውን

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ አርጀንቲና ግማሽ ፍፃሜ እስኪደርሱ እድለኞች ነበሩ ” ማይክል ኦውን
“ አርጀንቲና ግማሽ ፍፃሜ እስኪደርሱ እድለኞች ነበሩ ” ማይክል ኦውን

“ ስፔን ከአርጀንቲና የበለጠ ጠንካራ ነች ”

የቀድሞ እንግሊዛዊ ተጨዋች ማይክል ኦውን በአለም ዋንጫው ስፔን የተሻለ ውጤት ማስመዝገቧን ገልጿል።

“ አርጀንቲና ግማሽ ፍፃሜ እስኪደርሱ እድለኞች ነበሩ ” ሲል ማይክል ኦውን ተናግሯል።

በጥሎ ማለፉ ኬፕ ቨርዴ ፣ ግብፅ እና ስዊዘርላንድን እንደገጠሙ ያስታወሰው ኦውን “  እንግሊዝ ላይ ባለቀ ሰዓት ነው ያስቆጠሩት “ብሏል።

“ አርጀንቲና በውድድሩ እንደ ስፔን ጥሩ ውጤት አላስመዘገቡም ” የሚለው ኦውን “ ስፔን ከአርጀንቲና የበለጠ ጠንካራ ነች ዋንጫውን እንደምታሸንፍ ተስፋ አደርጋለሁ "ብሏል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች