ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ በሀላፊነት ተሹመዋል !

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ በሀላፊነት ተሹመዋል !
አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ በሀላፊነት ተሹመዋል ! የጀርመን ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ የርገን ክሎፕን በሀላፊነት መሾሙን በይፋ አስታውቋል። የቀድሞ የሊቨርፑል አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ ብሔራዊ ቡድኑን እስከ 2030 ለማሰልጠን ፊርማቸውን አኑረዋል። የርገን ክሎፕ በ 2028 አውሮፓ ዋንጫ እና 2030 አለም ዋንጫ ብሔራዊ ቡድኑን የሚመሩ ይሆናል። የርገን ክሎፕ በሬድቡል ለነበራቸው ቆይታ ያመሰገኑ ሲሆን…

ተዛማጅ ታሪኮች