ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ አዎ ፊፋን ደውዬ ጠይቄያለሁ ” - ዶናልድ ትራምፕ

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ አዎ ፊፋን ደውዬ ጠይቄያለሁ ” - ዶናልድ ትራምፕ
“ አዎ ፊፋን ደውዬ ጠይቄያለሁ ” - ዶናልድ ትራምፕ

“ ቅጣቱ ለቀጣይ ጨዋታም አልመሰለኝም ነበር ”

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የቀይ ካርድ ውሳኔውን ለማስቀየር ጣልቃ መግባታቸውን አምነዋል።

“ አዎ ፊፋ ውሳኔውን እንዲፈትሽ ጠይቄያለሁ “ ያሉት ትራምፕ “ የተከበረውን ኢንፋንቲኖ ደውዬ አናግሪያለሁ " ብለዋል።

ዶናልድ ትራምፕ “ ስፖርቱን በደንብ እረዳለሁ “ ያሉ ሲሆን “ ባሎጉን የሰራው ጥፋት የለም የዳኛው ውሳኔ ልክ አይደለም ” ሲሉ ተደምጠዋል።

አክለውም “ ተጨዋቻችን ምንም ሳያጠፋ ከጨዋታ በቀይ አባረሩት ቀጣይ ጨዋታ እንደማይገባ ግን አላወቅኩም ነበር “ ብለዋል።

ቀጣይም አይገባም ሲባል መበሳጨታቸውን የገለፁት ትራምፕ “ ወሳኝ ልጃችንን በዚህ መንገድ ማጣት ኢፍትሐዊ ነው ለዛ ነው ጣልቃ የገባሁት ” ብለዋል።

@tikvahethsport          @YisakAH

ተዛማጅ ታሪኮች