ኡሊ ሁነስ በጎረቤታቸው ተከሰሱ !

ኡሊ ሁነስ በጎረቤታቸው ተከሰሱ !
የጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒኩ የክብር ፕሬዝዳንት ኡሊ ሁነስ በመኖሪያ ቤት ጎረቤታቸው ተከሰዋል።
ኡሊ ሁነስ በጎረቤታቸው የቀረበባቸው ክስ ባልተፈቀደ ቦታ ሁለት ዛፎችን ተክለዋል በሚል መሆኑ ተገልጿል።
ክስ የመሰረተባቸው ጎረቤት ኡሊ ሁነስ ዛኞችን ድንበር ላይ ባልተገባ ቦታ ነው የተከሉት ያንሱልኝ ባይ ነው።
ኡሊ ሁነስ በበኩላቸው ዛፎቹን የመትከል መብት አለኝ በማለት ተከራክረዋል።
ፕሬዝዳንት ኡሊ ሁነስ ስለ ክሱ አስተያየት ተጠይቀው ከፍርዱ በፊት አስተያየት አልሰጥም ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የጀርመኑ ክለብ ባየር ሙኒኩ የክብር ፕሬዝዳንት ኡሊ ሁነስ በመኖሪያ ቤት ጎረቤታቸው ተከሰዋል።
ኡሊ ሁነስ በጎረቤታቸው የቀረበባቸው ክስ ባልተፈቀደ ቦታ ሁለት ዛፎችን ተክለዋል በሚል መሆኑ ተገልጿል።
ክስ የመሰረተባቸው ጎረቤት ኡሊ ሁነስ ዛኞችን ድንበር ላይ ባልተገባ ቦታ ነው የተከሉት ያንሱልኝ ባይ ነው።
ኡሊ ሁነስ በበኩላቸው ዛፎቹን የመትከል መብት አለኝ በማለት ተከራክረዋል።
ፕሬዝዳንት ኡሊ ሁነስ ስለ ክሱ አስተያየት ተጠይቀው ከፍርዱ በፊት አስተያየት አልሰጥም ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


