ኢንፋንቲኖ ላይ የወንጀል ክስ ሊቀርብ ነው !

ኢንፋንቲኖ ላይ የወንጀል ክስ ሊቀርብ ነው !
የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር የፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ላይ በወንጀል ክስ ሊመሰርት መሆኑ ተነገረ።
ዩኤፋ ፕሬዝዳንቱን በመደበኛ ፍርድ ቤት በወንጀል የከሰሰው አለም ዋንጫውን ለመሸጥ ሞክረዋል በሚል ነው።
ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ስዊዘርላንድ ውስጥ የወንጀል ክሱ እንደሚመሰረትባቸው ተዘግቧል።
የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር ፕሬዝዳንቱ ዳግም እንዳይመረጡ ድጋፉን መንፈጉ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር የፊፋው ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ላይ በወንጀል ክስ ሊመሰርት መሆኑ ተነገረ።
ዩኤፋ ፕሬዝዳንቱን በመደበኛ ፍርድ ቤት በወንጀል የከሰሰው አለም ዋንጫውን ለመሸጥ ሞክረዋል በሚል ነው።
ፕሬዝዳንት ጂያኒ ኢንፋንቲኖ ስዊዘርላንድ ውስጥ የወንጀል ክሱ እንደሚመሰረትባቸው ተዘግቧል።
የአውሮፓ እግርኳስ ማህበር ፕሬዝዳንቱ ዳግም እንዳይመረጡ ድጋፉን መንፈጉ አይዘነጋም።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


