ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ እስካሁን ጨዋታዎች በፍትሃዊነት እየተዳኙ ነው ” ሙራት ያኪን

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ እስካሁን ጨዋታዎች በፍትሃዊነት እየተዳኙ ነው ” ሙራት ያኪን
“ እስካሁን ጨዋታዎች በፍትሃዊነት እየተዳኙ ነው ” ሙራት ያኪን

የስዊዘርላንድ አሰልጣኝ ሙራት ያኪን ግብፆች ዳኝነቱን መተቸታቸው ትክክል አይደለም በማለት ተናግረዋል።

“ እስካሁን ጨዋታዎች በፍትሃዊነት እየተዳኙ ነው ” ያሉት ሙራት ያኪን “ ቫር አለ ሁሉንም ነገር ይመለከታል ብለዋል።

ከጨዋታ በኋላ “ ነገሮችን በቃላት ለመፍታት መሞከር የለበትም ” ያሉ ሲሆን “ እድሎች ሲኖሩህ ማሸነፍ አለብህ ” ብለዋል።

ሁሉም እድሎች ያሉት ሜዳ ላይ መሆኑን ያነሱት አሰልጣኙ “ ከጨዋታው በኋላ ሰዎችን መስደብ አግባብ አይደለም ሜዳ ላይ መጨረስ ይገባል "ብለዋል።

@tikvahethsport     @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች