“ እንግሊዛውያን ስላሉት ነገር አላየሁም “

“ እንግሊዛውያን ስላሉት ነገር አላየሁም “
የአለም ሻምፒዮናዋ አርጀንቲና ዋና አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ የቀድሞ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ስለ አርጀንቲና የሰጡት አስተያየት ተችተዋል።
“ ያሉትን አላየሁም “ ያሉት ስካሎኒ “ ነገር ግን ማሰልጠን ሳቆም የትኛውም ተጫዋች አልተችም ፣ የትኛውም ሀገር ተጫዋች ቢሆን አላደርገውም “ ብለዋል።
አሰልጣኙ አክለውም ተጨማሪ ሀሳብ ከመስጠት ሲቆጠቡ “ ብሔራዊ ቡድናቸውን ለማገዝ ያደረጉት ተግባር እንደሆነ አስባለሁ “ ሲሉ ገልፀዋል።
ለደጋፊዎቻቸው ባስተላለፉት መልዕክት “ እስከ መጨረሻው ደቂቃ ያለንን ሁሉ ለመስጠት ዝግጁ ነን “ ብለዋል።
አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የአለም ሻምፒዮናዋ አርጀንቲና ዋና አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ የቀድሞ የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ስለ አርጀንቲና የሰጡት አስተያየት ተችተዋል።
“ ያሉትን አላየሁም “ ያሉት ስካሎኒ “ ነገር ግን ማሰልጠን ሳቆም የትኛውም ተጫዋች አልተችም ፣ የትኛውም ሀገር ተጫዋች ቢሆን አላደርገውም “ ብለዋል።
አሰልጣኙ አክለውም ተጨማሪ ሀሳብ ከመስጠት ሲቆጠቡ “ ብሔራዊ ቡድናቸውን ለማገዝ ያደረጉት ተግባር እንደሆነ አስባለሁ “ ሲሉ ገልፀዋል።
ለደጋፊዎቻቸው ባስተላለፉት መልዕክት “ እስከ መጨረሻው ደቂቃ ያለንን ሁሉ ለመስጠት ዝግጁ ነን “ ብለዋል።
“ ለአለም ዋንጫ ፍፃሜ ለማለፍ ዛሬ በሜዳ ያለንን ሁሉ እንሰጣለን “
አሰልጣኝ ሊዮኔል ስካሎኒ
@tikvahethsport @kidusyoftahe


