“ እንግሊዝ ዛሬ ደግሞ የፈጣሪን ግራ እግር ታያለች ” ኢብራሂሞቪች

“ እንግሊዝ ዛሬ ደግሞ የፈጣሪን ግራ እግር ታያለች ” ኢብራሂሞቪች
ስዊድናዊው የቀድሞ አጥቂ ዝላቲን ኢብራሂሞቪች ከምሽቱ ጨዋታ በፊት አስተያየቱን ሰጥቷል።
ኢብራሂሞቪች ሲናገርም “ እንግሊዝ ከዚህ በፊት የፈጣሪን እጅ አይታለች ዛሬ ደግሞ የፈጣሪን ግራ እግር ታያለች ” ሲል ተደምጧል።
በ 1986 አለም ዋንጫ ዲያጎ ማራዶና እንግሊዝ ላይ በተለምዶ " የፈጣሪ እጅ " ተብሎ የሚጠራውን ግብ ማስቆጠሩ የሚታወቅ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
ስዊድናዊው የቀድሞ አጥቂ ዝላቲን ኢብራሂሞቪች ከምሽቱ ጨዋታ በፊት አስተያየቱን ሰጥቷል።
ኢብራሂሞቪች ሲናገርም “ እንግሊዝ ከዚህ በፊት የፈጣሪን እጅ አይታለች ዛሬ ደግሞ የፈጣሪን ግራ እግር ታያለች ” ሲል ተደምጧል።
በ 1986 አለም ዋንጫ ዲያጎ ማራዶና እንግሊዝ ላይ በተለምዶ " የፈጣሪ እጅ " ተብሎ የሚጠራውን ግብ ማስቆጠሩ የሚታወቅ ነው።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


