“ እኛ ፈረንሳዊያን ማንንም አንፈራም “

“ እኛ ፈረንሳዊያን ማንንም አንፈራም “
“ ጨዋታው የሚደረገው በማህበራዊ ሚዲያ አይደለም “
“ ኪሊያንም ምባፔ 100% ዝግጁ ነው “
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ዋረን ዛይር ኤምሪ “ ስፔንን አሸነፍን መበቀል እንፈልጋለን “ ሲል ከጨዋታው በፊት ተናግሯል።
ዋረን ዛየር ኤምሪ “ ዝግጁ ነን “ በማለት በአውሮፓ ሻምፒዮና ላይ የደረሰባቸውን ሽንፈት መበቀል እንደሚፈልግ ገልጿል።
ተጫዋቹ አክሎም “ እኛ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ነን ማንንም አንፈራም ፣ ጨዋታው የሚደረገው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ አይደለም“ ሲል ለስፔናዊያን ምላሽ ሰጥቷል።
አሰልጣኝ ዲድዬ ዴሾ በበኩላቸው ኮከባቸው ኪሊያን ምባፔ “ 100% ዝግጁ ነው “ ሲሉ በጨዋታው እንደምንመለከተው ማረጋገጫ ሰጥተዋል።
አሰልጣኙ አያይዘውም የስፔን አነስተኛ ግብ ማስተናገድን ሲያነሱ “ ምክንያቱ ተጋጣሚዎቻቸው የግብ እድሎችን ለመፍጠር እና ኳስን ለመያዝ ስለተቸገሩ ነው “ ብለዋል።
ስላለፉት የሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ እንደማያስቡ የገለፁት አሰልጣኙ “ ምንም አይነት በቀል የለም “ ሲሉ ተናግረዋል።
ስለ ያማል የተጠየቁት ዲድዬ ዴሾ “ ከ እኔ ልጆች ጋር በአንድ ለአንድ ግንኙነት መፋለም ፓርክ ውስጥ ወክ እንደማድረግ አይደለም “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ ጨዋታው የሚደረገው በማህበራዊ ሚዲያ አይደለም “
“ ኪሊያንም ምባፔ 100% ዝግጁ ነው “
የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች ዋረን ዛይር ኤምሪ “ ስፔንን አሸነፍን መበቀል እንፈልጋለን “ ሲል ከጨዋታው በፊት ተናግሯል።
ዋረን ዛየር ኤምሪ “ ዝግጁ ነን “ በማለት በአውሮፓ ሻምፒዮና ላይ የደረሰባቸውን ሽንፈት መበቀል እንደሚፈልግ ገልጿል።
ተጫዋቹ አክሎም “ እኛ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን ነን ማንንም አንፈራም ፣ ጨዋታው የሚደረገው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ አይደለም“ ሲል ለስፔናዊያን ምላሽ ሰጥቷል።
አሰልጣኝ ዲድዬ ዴሾ በበኩላቸው ኮከባቸው ኪሊያን ምባፔ “ 100% ዝግጁ ነው “ ሲሉ በጨዋታው እንደምንመለከተው ማረጋገጫ ሰጥተዋል።
አሰልጣኙ አያይዘውም የስፔን አነስተኛ ግብ ማስተናገድን ሲያነሱ “ ምክንያቱ ተጋጣሚዎቻቸው የግብ እድሎችን ለመፍጠር እና ኳስን ለመያዝ ስለተቸገሩ ነው “ ብለዋል።
ስላለፉት የሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ እንደማያስቡ የገለፁት አሰልጣኙ “ ምንም አይነት በቀል የለም “ ሲሉ ተናግረዋል።
ስለ ያማል የተጠየቁት ዲድዬ ዴሾ “ ከ እኔ ልጆች ጋር በአንድ ለአንድ ግንኙነት መፋለም ፓርክ ውስጥ ወክ እንደማድረግ አይደለም “ ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


