“ እድል ፊቷን አዞረችብን ” ጄሴ ማርሽ

“ እድል ፊቷን አዞረችብን ” ጄሴ ማርሽ
በ ሞሮኮ 3ለ0 የተሸነፈችው ካናዳ አሰልጣኝ ጄሴ ማርሽ ከጨዋታው በኋላ ጥሩ የተጫወትነው እኛ ነበርን በማለት ተናግረዋል።
“ ምርጡ ቡድን እኛ ነበርን “ ያሉት አሰልጣኝ ጄሴ ማርሽ “ ነገርግን እድል አብራን አልነበረችም ” ሲሉ ገልጸዋል።
አሰልጣኙ አክለውም ሞሮኮ በትልቅ ደረጃ የሚፎካከሩ ጥራት ያላቸው ተጨዋቾች መያዟን መስክረዋል።
@tikvahethsport @YisakAH
በ ሞሮኮ 3ለ0 የተሸነፈችው ካናዳ አሰልጣኝ ጄሴ ማርሽ ከጨዋታው በኋላ ጥሩ የተጫወትነው እኛ ነበርን በማለት ተናግረዋል።
“ ምርጡ ቡድን እኛ ነበርን “ ያሉት አሰልጣኝ ጄሴ ማርሽ “ ነገርግን እድል አብራን አልነበረችም ” ሲሉ ገልጸዋል።
አሰልጣኙ አክለውም ሞሮኮ በትልቅ ደረጃ የሚፎካከሩ ጥራት ያላቸው ተጨዋቾች መያዟን መስክረዋል።
@tikvahethsport @YisakAH


