“ የምንጫወተው 500 ሚሊዮን ካወጣ ክለብ ጋር ነው “ ፍራንሴስኮ ፋሪዮሊ

“ የምንጫወተው 500 ሚሊዮን ካወጣ ክለብ ጋር ነው “ ፍራንሴስኮ ፋሪዮሊ
የፖርቶ አሰልጣኝ ፍራንሴስኮ ፋሪዮሊ የዛሬ ተጋጣሚያቸው ማንችስተር ሲቲ ከፍተኛ ገንዘብ ማውጣቱን ገልጸዋል።
“ የምንጫወተው በዚህ ክረምት 500 ሚልዮን ባለፉት አመታት ሶስት ቢልዮን ለዝውውር ካወጣ ክለብ ጋር ነው “ ሲሉ አሰልጣኙ ተናግረዋል።
አክለውም “ በጨዋታው አላማችን እነሱ ላይ ነገሮችን ከባድ ማድረግ ነው " ብለዋል።
ኢንዞ ማሬስካ በበኩላቸው “ ይሄ እኛ ላይ ጫና አያሳድርም አንደውም ያኮራናል "ሲሉ ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe
የፖርቶ አሰልጣኝ ፍራንሴስኮ ፋሪዮሊ የዛሬ ተጋጣሚያቸው ማንችስተር ሲቲ ከፍተኛ ገንዘብ ማውጣቱን ገልጸዋል።
“ የምንጫወተው በዚህ ክረምት 500 ሚልዮን ባለፉት አመታት ሶስት ቢልዮን ለዝውውር ካወጣ ክለብ ጋር ነው “ ሲሉ አሰልጣኙ ተናግረዋል።
አክለውም “ በጨዋታው አላማችን እነሱ ላይ ነገሮችን ከባድ ማድረግ ነው " ብለዋል።
ኢንዞ ማሬስካ በበኩላቸው “ ይሄ እኛ ላይ ጫና አያሳድርም አንደውም ያኮራናል "ሲሉ ተናግረዋል።
@Tikvahethsport @kidusyoftahe


