ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ከፈረንሳይ የዛሬ ጨዋታ ይልቅ ለካናዳ ጨዋታ ፈርቼ ነበር “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ከፈረንሳይ የዛሬ ጨዋታ ይልቅ ለካናዳ ጨዋታ ፈርቼ ነበር “
“ ከፈረንሳይ የዛሬ ጨዋታ ይልቅ ለካናዳ ጨዋታ ፈርቼ ነበር “

“ ያለንን ሁሉ መስጠት አለብን “

የሞሮኮ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሞሀመድ ዋሂቢ ቡድናቸው እየተሻሻለ መምጣቱን ገልፀዋል።

“ ከ 2022 የአለም ዋንጫ ስብስብ ሲነፃፃር የአሁኑ ቡድን የተሻለ ነው “ ያሉት ዋሂቢ” ለምሽቱ ጨዋታ ህዝባችን ከጎናችን እንደሚሆን እናውቃለን “ ብለዋል።

ስለ ጨዋታው ዳኞች የተናገሩት አሰልጣኙ “ ውሳኔዎች ሚዛናዊ እና ወጥነት ሊኖራቸው ይገባል “ ያሉ ሲሆን “ በውድድሩ ያሉ ዳኞች ከፍ ያሉ ናቸው “ በማለት ተናግረዋል።

በአለም ዋንጫው ያደረጉት ጉዞ በቂ አለመሆኑን በመግለፅ “ ለኛ በቂ ጉዞ የሚሆነው ውድድሩን ስናሸንፍ ነው “ ሲሉ ተደምጠዋል።

“ እስካሁን ያሳካነውን በቂ ነው ብሎ ባለማመን በፈረንሳይ ጨዋታ በከፍተኛ የጨዋታ ፍልምያና ተነሳሽነት ያለንን ሁሉ መስጠት ይኖርብናል “

ሞሀመድ ዋሂቢ

አሰልጣኙ በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ አጥቂያቸው እስማኤል ሳብሪ ለጨዋታው ዝግጁ አለመሆኑን ገልፀዋል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች