ወደ ይዘቱ ዝለል
ቀጥታ ዝማኔ
ሀሁኒውስ

ግልጽና የታመነ ዜና

“ ከፈጣሪ የተሰጠኝ ስጦታ ነው “

ምንጭ፦ TIKVAH | Ethiopia Sport

·

አጋራXFacebookTelegramLinkedIn
“ ከፈጣሪ የተሰጠኝ ስጦታ ነው “
“ ከፈጣሪ የተሰጠኝ ስጦታ ነው “

የኖርዌይ ብሔራዊ ቡድን ኮከብ እና ጎል አስቆጣሪ ኤርሊንግ ሀላንድ “ ጎል በቀላል እንዴት እንደማስቆጥር አላውቅም “ሲል ተደምጧል።

“ ከፈጣሪ የተሰጠኝ ስጦታ ነው “ በማለት ሲገልፀው “ የማገኛቸው አንድ ወይም ሁለት እድሎች ጎል ይሆናሉ ፣ አሁን ላይ ሳስበው የፈጣሪ ስጦታ ነው “ ብሏል።

የቡድን አጋሩ አንድርያስ ሸልደርፕ በበኩሉ “ ስለ ሀላንድ ለመናገር ቃላት ያጥረኛል ፣ ኖርዌያዊ በመሆኑ ደስተኞች ነን “ ብሏል።

አክሎም “ ሀላንድ የኛ ስለሆነ እድለኞች ነን “ ሲል “ ተጨማሪ ጎሎችን በውድድሩ እንደሚያስቆጥር ተስፋ አለን ፣ እንጠብቃለን “ ሲል ተናግሯል።

@tikvahethsport @kidusyoftahe

ተዛማጅ ታሪኮች