“ ከፊታችን ብዙ ስራ ይጠብቀናል ” አንዶና ኢራኦላ

“ ከፊታችን ብዙ ስራ ይጠብቀናል ” አንዶና ኢራኦላ
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከሞናኮ ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ከጨዋታው በኋላ አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ “ መሆን በምንፈልግበት ደረጃ መቀጠል አልቻልንም “ ብለዋል።
አክለውም “ ማድረግ ያለብን ስራ አለን ከፊታችን ብዙ ስራ ይጠብቀናል “ ሲሉ ተደምጠዋል።
አሌክሳንደር አይሳክ በበኩሉ ስለ አሰልጣኙ በሰጠው አስተያየት “ ነገሮች በጥሩ ሁኔታ እየሄዱ ነው ” ሲል ገልጿል።
በቡድኑ ውስጥ ያለው መንፈስ አስደናቂ መሆኑን የገለፀው አይሳክ “ ሁሉም ሰው ጠንክሮ እየሰራ ነው “ ብሏል።
ሊቨርፑል በተከታታይ ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታውን ተሸንፏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ከሞናኮ ጋር ያደረገውን የወዳጅነት ጨዋታ 3ለ2 በሆነ ውጤት ተሸንፏል።
ከጨዋታው በኋላ አስተያየታቸውን የሰጡት አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ “ መሆን በምንፈልግበት ደረጃ መቀጠል አልቻልንም “ ብለዋል።
አክለውም “ ማድረግ ያለብን ስራ አለን ከፊታችን ብዙ ስራ ይጠብቀናል “ ሲሉ ተደምጠዋል።
አሌክሳንደር አይሳክ በበኩሉ ስለ አሰልጣኙ በሰጠው አስተያየት “ ነገሮች በጥሩ ሁኔታ እየሄዱ ነው ” ሲል ገልጿል።
በቡድኑ ውስጥ ያለው መንፈስ አስደናቂ መሆኑን የገለፀው አይሳክ “ ሁሉም ሰው ጠንክሮ እየሰራ ነው “ ብሏል።
ሊቨርፑል በተከታታይ ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታውን ተሸንፏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


