“ ክፍተቶች ስለነበሩብን ነው አምስት ተከላካይ ያደረኩት ” ቱሄል

“ ክፍተቶች ስለነበሩብን ነው አምስት ተከላካይ ያደረኩት ” ቱሄል
“ አልፀፀትም ”
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል በጨዋታው ለምን መከላከል እንደመረጡ ተናግረዋል።
“ አምስት ተከላካይ ለመጠቀም ወስኛለሁ ” ያሉት አሰልጣኙ “ ምክንያቱም ብዙ ክፍተቶች ነበሩብን ” ብለዋል።
በተጨማሪም “ አርጀንቲናም የአየር ላይ ኳስ ብልጫ ወስዳብን ነበር ” ሲሉ ተናግረዋል።
“ አልፀፀትም “ ያሉት ቱሄል “ ያደረግነው ከምርጥ ጨዋታዎቻችን አንዱን ነው ምናልባት ምርጡ ነው ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
“ አልፀፀትም ”
የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል በጨዋታው ለምን መከላከል እንደመረጡ ተናግረዋል።
“ አምስት ተከላካይ ለመጠቀም ወስኛለሁ ” ያሉት አሰልጣኙ “ ምክንያቱም ብዙ ክፍተቶች ነበሩብን ” ብለዋል።
በተጨማሪም “ አርጀንቲናም የአየር ላይ ኳስ ብልጫ ወስዳብን ነበር ” ሲሉ ተናግረዋል።
“ አልፀፀትም “ ያሉት ቱሄል “ ያደረግነው ከምርጥ ጨዋታዎቻችን አንዱን ነው ምናልባት ምርጡ ነው ” ብለዋል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


