“ ወደ ስራዬ ተመልሻለሁ “

“ ወደ ስራዬ ተመልሻለሁ “
በወላጅ እናታቸው ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት ምክንያት ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ያልነበሩት ዲድዬ ዴሾ “ ከባድ ጊዜ ነበር “ ብለዋል።
አሰልጣኙ “ ወደ ስራ ገበታዬ ተመልሻለሁ “ ሲሉ ከስዊድን ጋር ያላባቸውን ጨዋታ “ የሞት ሽረት “ በማለት ገልፀውታል።
የፈረንሳይ ተጨዋቾች ባለፈው ጨዋታ ለሀዘኑ ጥቁር ጨርቅ ለማሰር ጠይቀው ፊፋ ውድቅ አድርጎ ነበር።
ዲዲዬ ዴሾ ስለ ክስተቱ ተጠይቀው “ ብሔራዊ ቡድኑ ትልቅ ድጋፍ አሳይቶኛል ያ የሚቀይረው ነገር አይኖርም ነበር ” ብለዋል።
አክለውም “ ማድረግ ስለመቻሉ አላውቅም ነገርግን ለውጥ የለውም ተጨማሪ ነገር አያስፈልግም "ሲሉ ገልጸዋል።
የቡድኑ ተጫዋች አድርያን ራቢዮ በበኩሉ “ ጥሩ ነገር ለመስራት ተመልሶ መጥቷል ፣ በቆይታው ምቾች የሚሰጠውን ነገር ሁሉ እናደርግለታለን “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
በወላጅ እናታቸው ድንገተኛ ህልፈተ ህይወት ምክንያት ከብሔራዊ ቡድኑ ጋር ያልነበሩት ዲድዬ ዴሾ “ ከባድ ጊዜ ነበር “ ብለዋል።
አሰልጣኙ “ ወደ ስራ ገበታዬ ተመልሻለሁ “ ሲሉ ከስዊድን ጋር ያላባቸውን ጨዋታ “ የሞት ሽረት “ በማለት ገልፀውታል።
የፈረንሳይ ተጨዋቾች ባለፈው ጨዋታ ለሀዘኑ ጥቁር ጨርቅ ለማሰር ጠይቀው ፊፋ ውድቅ አድርጎ ነበር።
ዲዲዬ ዴሾ ስለ ክስተቱ ተጠይቀው “ ብሔራዊ ቡድኑ ትልቅ ድጋፍ አሳይቶኛል ያ የሚቀይረው ነገር አይኖርም ነበር ” ብለዋል።
አክለውም “ ማድረግ ስለመቻሉ አላውቅም ነገርግን ለውጥ የለውም ተጨማሪ ነገር አያስፈልግም "ሲሉ ገልጸዋል።
የቡድኑ ተጫዋች አድርያን ራቢዮ በበኩሉ “ ጥሩ ነገር ለመስራት ተመልሶ መጥቷል ፣ በቆይታው ምቾች የሚሰጠውን ነገር ሁሉ እናደርግለታለን “ ብሏል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


