“ ወደ ቱርክ መሄድ ከደረጃ በታች ነው ”

“ ወደ ቱርክ መሄድ ከደረጃ በታች ነው ”
የቀድሞ የሊቨርፑል ተከላካይ ጄሚ ካራገር ሞሀመድ ሳላህ ወደ ቱርክ ያቀናል ብሎ እንዳልጠበቀ ተናግሯል።
ጄሚ ካራገር በንግግሩም “ ሳላህ ወደ ጁቬንቱስ ወይም ኤሲ ሚላን ያቀናል ብዬ ነበር የጠበቅኩት ምናልባት ደሞዙ ችግር ሊሆን ይችላል “ ብሏል።
አክሎም “ ቱርክ ሊግ መሄድ ለእኔ በጣም ዝቅ ያለ ደረጃ ነው “ ሲል ተናግሯል።
ሞሀመድ ሳላህ በዛሬው ዕለት ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ወደ ቱርክ ያቀና ሲሆን በርካታ ደጋፊዎች አቀባበል አድርገውለታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe
የቀድሞ የሊቨርፑል ተከላካይ ጄሚ ካራገር ሞሀመድ ሳላህ ወደ ቱርክ ያቀናል ብሎ እንዳልጠበቀ ተናግሯል።
ጄሚ ካራገር በንግግሩም “ ሳላህ ወደ ጁቬንቱስ ወይም ኤሲ ሚላን ያቀናል ብዬ ነበር የጠበቅኩት ምናልባት ደሞዙ ችግር ሊሆን ይችላል “ ብሏል።
አክሎም “ ቱርክ ሊግ መሄድ ለእኔ በጣም ዝቅ ያለ ደረጃ ነው “ ሲል ተናግሯል።
ሞሀመድ ሳላህ በዛሬው ዕለት ዝውውሩን ለማጠናቀቅ ወደ ቱርክ ያቀና ሲሆን በርካታ ደጋፊዎች አቀባበል አድርገውለታል።
@tikvahethsport @kidusyoftahe


